ማቴዎስ 18:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳን መጥቶአልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ምክንያቱም የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው።] ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ለማዳን ነው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የሰው ልጅም የመጣው የጠፋውን ለማዳን ነው።”] ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳን መጥቶአልና። ምዕራፉን ተመልከት |