ማቴዎስ 15:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ኢየሱስም እንዲህ አለ “እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እርሱም እንዲህ አላቸው፤ “እናንተም እስካሁን አይገባችሁምን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እርሱም “እናንተም እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ኢየሱስም እንዲህ አለ፦ “እናንተም እስከ አሁን ገና የማታስተውሉ ናችሁን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ኢየሱስም እንዲህ አለ፦ እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን? ምዕራፉን ተመልከት |