ማቴዎስ 15:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ሕዝቡንም ጠርቶ “ስሙ አስተውሉም፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ሕዝቡን ወደ ራሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ስሙ፤ አስተውሉም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሕዝቡንም ጠርቶ እንዲህ አላቸው “ስሙ አስተውሉም፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ቀጥሎም ኢየሱስ ሰዎቹን ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “ስሙ! አስተውሉም! ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሕዝቡንም ጠርቶ፦ ስሙ አስተውሉም፤ ምዕራፉን ተመልከት |