ማቴዎስ 14:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ወደ ታንኳይቱም በወጡ ጊዜ ነፋሱ ተወ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ኢየሱስና ጴጥሮስ ጀልባው ላይ እንደ ወጡ ነፋሱ ጸጥ አለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ወደ ጀልባዋ በወጡ ጊዜ ነፋሱ ፀጥ አለ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ኢየሱስና ጴጥሮስ ወደ ጀልባው በገቡ ጊዜ ነፋሱ ጸጥ አለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ወደ ታንኳይቱም በወጡ ጊዜ ነፋሱ ተወ። ምዕራፉን ተመልከት |