ማርቆስ 5:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ኢየሱስ ግን ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 እርሱም ይህን ያደረገችው ማን እንደ ሆነች ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 እርሱም ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዘወር ብሎ ተመለከተ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |