ማርቆስ 11:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በማግሥቱ ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ። ምዕራፉን ተመልከት |