ማርቆስ 10:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ዐሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቈጣት ጀመሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፥ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቆጣት ጀመሩ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 የቀሩት ዐሥሩ ይህን ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ላይ ተቈጡ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 አሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። ምዕራፉን ተመልከት |