ሉቃስ 9:56 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 የሰው ልጅ የሰውን ነፍስ ሊያድን እንጂ ሊያጠፋ አልመጣም። ወደ ሌላም መንደር ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም56 ወደ ሌላ መንደርም ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)56 ወደ ሌላ መንደርም ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም56 ከዚያም ተነሥተው ወደ ሌላ መንደር ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)56 የሰው ልጅ የሰውን ነፍስ ሊያድን እንጂ ሊያጠፋ አልመጣም አለ። ወደ ሌላ መንደርም ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከት |