ሉቃስ 9:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 በሁለተኛውም ቀን ከተራራው ወረዱ፤ ብዙ ሕዝብም ተቀበሉት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 በማግስቱም ከተራራው ከወረዱ በኋላ፣ ብዙ ሕዝብ መጥቶ ኢየሱስን አገኘው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 በማግስቱም ከተራራ ሲወርዱ ብዙ ሕዝብ ተገናኘው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በማግስቱ ኢየሱስና ሦስቱ ደቀ መዛሙርት ከተራራው በወረዱ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስን ተገናኙት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 በነገውም ከተራራ ሲወርዱ ብዙ ሕዝብ ተገናኙት። ምዕራፉን ተመልከት |