ሉቃስ 8:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ወደ ጥልቁም ይገቡ ዘንድ እንዳይሰድዳቸው ማለዱት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 አጋንንቱም እንጦርጦስ ግቡ ብሎ እንዳያዝዛቸው አጥብቀው ለመኑት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ወደ ጥልቁም ሂዱ ብሎ እንዳያዛቸው ለመኑት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ወዲያውም አጋንንቱም “እባክህ ወደ ጥልቁ ገደል አትስደደን” ሲሉ ለመኑት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ወደ ጥልቁም ሊሄዱ እንዳያዛቸው ለመኑት። ምዕራፉን ተመልከት |