ሉቃስ 23:54 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)54 ያም ቀን የሰንበት መግቢያ ዐርብ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም54 ዕለቱ ሰንበት ሊገባ ስለ ነበር፣ የመዘጋጃ ቀን ነበረ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)54 የመዘጋጀት ቀንም ነበረ፤ ሰንበትም እየጀመረ ነበረ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም54 ይህንንም ያደረገው ዓርብ ማታ ለሰንበት ዝግጅት በሚደረግበት ጊዜ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)54 የመዘጋጀት ቀንም ነበረ፤ ሰንበትም ሊጀምር ነበረ። ምዕራፉን ተመልከት |