ሉቃስ 23:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 ፀሐዩም በጨለመ ጊዜ የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከመካከሉ ተቀደደ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም45 የፀሓይ ብርሃን ተከልክሏልና። የቤተ መቅደሱም መጋረጃ ተቀድዶ ለሁለት ተከፈለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 ፀሐይም ጨለመ፤ የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 ፀሐይ ጨለመ፤ የቤተ መቅደስ መጋረጃም ከመካከሉ ተቀዶ ከሁለት ተከፈለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ። ምዕራፉን ተመልከት |