ሉቃስ 21:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ይህም በእነርሱ ላይ ምስክር ይሆንባቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ይህም ለመመስከር ጥሩ ዕድል ይሆንላችኋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ይህም ለምስክርነት ይሆንላችኋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ይህም ስለ ስሜ ለመመስከር መልካም አጋጣሚ ይሆንላችኋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ይህም ለምስክርነት ይሆንላችኋል። ምዕራፉን ተመልከት |