ሉቃስ 20:43 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)43 ጠላቶችህን ከእግርህ ጫማ በታች እስከ አደርጋቸው ድረስ’ ብሏል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም43 ጠላቶችህን፣ ለእግርህ መረገጫ እስከማደርግልህ ድረስ።” ’ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)43 ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስካደርግልህ ድረስ” ይላልና፤ ምዕራፉን ተመልከት |