ሉቃስ 20:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠይቀው የደፈረ ማንም የለም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም40 ከዚህ በኋላ አንድ ሰው እንኳ ሊጠይቀው አልደፈረም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 ከዚያም ወዲህ ምንም ሊጠይቁት አልደፈሩም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም40 ከዚያም ወዲህ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)40 ወደ ፊትም አንድ ነገር ስንኳ ሊጠይቁት አልደፈሩም። ምዕራፉን ተመልከት |