ሉቃስ 2:47 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 የሰሙትም ሁሉ አስተዋይነቱንና አመላለሱን ያደንቁ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይደነቁ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሶቹ ተገረሙ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይገረሙ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ። ምዕራፉን ተመልከት |