ሉቃስ 19:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 በደረሰ ጊዜም ከተማዪቱን አይቶ አለቀሰላት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ሲቃረብ ከተማዋን አይቶ አለቀሰላት፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ እንዲህ እያለ አለቀሰላት፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ቀርቦ፥ ከተማይቱን በተመለከተ ጊዜ፥ አለቀሰላት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት፥ ምዕራፉን ተመልከት |