ሉቃስ 19:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 የተላኩትም ሄደው እንደ አላቸው አገኙ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የተላኩትም ሄደው ልክ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው ሆኖ አገኙት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የተላኩትም ሄደው ሁሉም ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ። ምዕራፉን ተመልከት |