ሉቃስ 19:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 እነርሱም አቤቱ፥ ዐሥር ምናን ያለው አይደለምን? አሉት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 “እነርሱም፣ ‘ጌታ ሆይ፤ እርሱ እኮ ዐሥር ምናን አለው’ አሉት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 እነርሱም ‘ጌታ ሆይ! ዐሥር ምናን አለው፤’ አሉት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 እነርሱም ‘ጌታ ሆይ! እርሱ እኮ ዐሥር ምናን አለው!’ አሉት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 እነርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አሥር ምናን አለው አሉት። ምዕራፉን ተመልከት |