Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ሉቃስ 12:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 መዝ​ገ​ባ​ችሁ ካለ​በት ልባ​ችሁ በዚያ ይኖ​ራ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁ በዚያ ይሆናልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

34 ገንዘባችሁ ባለበት ቦታ ልባችሁም በዚያው ይሆናል።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ሉቃስ 12:34
4 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

መዝገብህ ባለበት ልብህ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።


“ወገ​ባ​ችሁ የታ​ጠቀ መብ​ራ​ታ​ች​ሁም የበራ ይሁን።


እኛስ ሀገ​ራ​ችን በሰ​ማይ ያለ​ችው ናት፤ ከዚ​ያም እር​ሱን ጌታ​ችን መድ​ኀ​ኒ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን እን​ጠ​ባ​በ​ቃ​ለን።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች