ሉቃስ 12:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ነፍስ ከምግብ ትበልጣለችና፤ ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ሕይወት ከምግብ፣ ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ከምግብ ሕይወት፥ ከልብስም ሰውነት ይበልጣል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ ይበልጣልና። ምዕራፉን ተመልከት |