ሉቃስ 11:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 እናንተ ሰነፎች፥ የውጭውን የፈጠረ የውስጡንስ የፈጠረ አይደለምን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም40 እናንተ ሞኞች፤ የውጭውን የፈጠረ የውስጡንም አልፈጠረምን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 እናንተ ሞኞች! የውጭውን የፈጠረ እርሱ የውስጡንስ ደግሞ አለፈጠረምን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም40 እናንተ ሞኞች! የውጪውን የፈጠረ አምላክ የውስጡንስ አልፈጠረምን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)40 እናንት ደንቆሮዎች፥ የውጭውን የፈጠረ የውስጡን ደግሞ አለፈጠረምን? ምዕራፉን ተመልከት |