ሉቃስ 11:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 በመጣም ጊዜ ተጠርጎ አጊጦም ያገኘዋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ሲመለስም ቤቱ ጸድቶና ተዘጋጅቶ ያገኘዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ሲመጣም ተጠርጎና ተስተካክሎ ያገኘዋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ተመልሶ ሲመጣ ጸድቶና ተዘጋጅቶ ያገኘዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ሲመጣም ተጠርጎ አጊጦም ያገኘዋል። ምዕራፉን ተመልከት |