ሉቃስ 1:74 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)74 ከጠላቶቻችን እጅ ድነን ያለ ፍርሀት፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም74 ከጠላቶቻችን እጅ አውጥቶ፣ ያለ ፍርሀት እንድናገለግለው፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)74 በእርሱም ከጠላቶቻችን እጅ ድነን ያለ ፍርሃት ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም74 የተስፋውም ቃል ከጠላቶቻችን እጅ ነጻ ወጥተን፥ ያለ ፍርሀት እንድናገለግለው ነው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)74-75 በእርሱም ከጠላቶቻችን እጅ ድነን በዘመናችን ሁሉ ያለ ፍርሃት በቅድስናና በጽድቅ በፊቱ እንድናገለግለው ሰጠን። ምዕራፉን ተመልከት |