ሉቃስ 1:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ዘካርያስም ባየው ጊዜ ደነገጠ፤ ፍርሀትም ረዓድም ወረደበት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ዘካርያስም ባየው ጊዜ ደነገጠ፤ በፍርሀትም ተዋጠ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ዘካርያስም ባየው ጊዜ ደነገጠ፤ በፍርሃትም ተዋጠ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ዘካርያስ መልአኩን ባየው ጊዜ ደንግጦ በፍርሃት ተዋጠ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ዘካርያስም ባየው ጊዜ ደነገጠ፥ ፍርሃትም ወደቀበት። ምዕራፉን ተመልከት |