ዘሌዋውያን 8:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት አቃጥሉት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የተረፈውንም ሥጋና ቂጣ በእሳት አቃጥሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የተረፈ ሥጋም ሆነ ዳቦ ቢኖር በእሳት አቃጥሉት፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። ምዕራፉን ተመልከት |