Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 7:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ብዛ​ታ​ቸ​ውን በአዩ ጊዜ እጅግ ደነ​ገጡ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም፥ “እነ​ዚህ ሰዎች ዛሬ ምድ​ርን ሁሉ ይሸ​ፍ​ኗ​ታል፤ ተራ​ራም ቢሆን፥ ኮረ​ብ​ታም ቢሆን፥ ቈላም ቢሆን ብዛ​ታ​ቸ​ውን የሚ​ችል የለም” ተባ​ባሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 የእስራኤል ልጆች ብዛታቸውን በአዩ ጊዜ እጅግ ደነገጡ፥ እርስ በርሳቸውም፦ “አሁን ምድርን ሁሉ ይጨርሱአታል፥ ታላላቅ ተራሮችም ቢሆኑ፥ ሸለቆዎችም ቢሆኑ፥ ኮረብቶች ቢሆኑ ሸክማቸውን መሸከም አይችሉም” ተባባሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 7:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች