Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ክፍ​ሉም በዚህ ወንዝ መካ​ከል ወዳለ ወደ ምዕ​ራብ ይደ​ር​ሳል፤ ይህም ወንዝ ከእ​ር​ስዋ እስ​ከ​ሚ​ወ​ጣ​በት እስከ ጥልቁ ውኃ እስ​ኪ​ቀ​ርብ ድረስ ወደ​ዚያ ይሄ​ዳል። ውኃ​ውም ወደ ሚኦት ባሕር ይፈ​ስ​ሳል፤ ይህም ወንዝ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ይሄ​ዳል፤ በደ​ቡ​ብም በኩል ያለው ሀገር ሁሉ ለያ​ፌት ደረሰ፤ በሰ​ሜን በኩል ያለ​ውም ሀገር ሁሉ ለሴም ደረሰ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች