Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 እጃ​ቸ​ው​ንም ዘር​ግ​ተው ከአ​ባ​ታ​ቸው ከኖኅ እጅ መጽ​ሐ​ፉን ተቀ​በሉ። ርስት አድ​ርጎ የሚ​ይ​ዘው የሴም ዕጣም ለል​ጆ​ቹና ለልጅ ልጆቹ ለዘ​ለ​ዓ​ለም በመ​ጽ​ሐፍ የም​ድር መካ​ከል ወጣ። ከአ​ር​በ​ኞች ተራራ መካ​ከል ከው​ኃ​ውም መውጫ ጀምሮ እስከ ጢና ወንዝ ድረስ ወጣ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች