Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ሁለ​ተ​ኛ​ውም ዕጣ ወደ ግዮን ማዶ በገ​ነት ቀኝ በሰ​ሜን በኩል ለካም ወጣ፥ ወደ ሰሜ​ንም ይደ​ር​ሳል። ዋዕይ ወደ ጸና​በት ተራ​ራም ሁሉ ይደ​ር​ሳል፤ በአ​ጤል አን​ጻር ወዳለ ወደ ምዕ​ራብ ይደ​ር​ሳል። ወደ ማዕ​ከክ ባሕር እስ​ኪ​ቀ​ርብ ድረ​ስም ወደ ምዕ​ራብ ይደ​ር​ሳል። ይህ​ች​ውም የሚ​ጠ​ፋው ሁሉ ወደ እር​ስዋ የሚ​ወ​ር​ድ​ባት ሀገር ናት። ወደ ደቡብ ወደ ጋዴት ዳርቻ ይወ​ጣል። ወደ ግዮን ወን​ዝም እስ​ኪ​ቀ​ርብ ድረስ ወደ ባሕሩ ዳርቻ ወደ ታላቁ ባሕር ይመ​ጣል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች