Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 የኤ​ዶም ምድር ሁሉ፥ የኤ​ር​ትራ ባሕር ዳርም ሁሉ፥ የም​ሥ​ራቅ ምድር ሁሉ በኤ​ር​ት​ራና በተ​ራ​ሮቹ በኩል ያለው ሕንድ፥ የባ​ሳን ሀገር ሁሉና የሊ​ባ​ኖ​ስም ሀገር ሁሉ፥ የካ​ፍ​ቱር ደሴ​ቶ​ችና የሳ​ኔር ተራራ ሁሉ፥ አማ​ናና የደ​ቡ​ባ​ዊው አሱር ተራራ፥ የኤ​ላም ሀገር ሁሉ፥ አሱ​ርና ባቢል፥ ሱሳ​ንም ማእ​ዳ​ይና የአ​ራ​ራት ሀገር ሁሉ፥ በደ​ቡብ በኩል ከአ​ለው ከአ​ሱር ተራራ ማዶ የባ​ሕሩ ወደብ እንደ ደረ​ሱት ዐወቀ። የተ​ባ​ረ​ከ​ችና ሰፊ የሆ​ነች፥ በው​ስ​ጥ​ዋም ያለ ሁሉ እጅግ ያማረ ምድር፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 9:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች