ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 8:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ሴምም ልብሱን ይዞ ተነሣ፤ እርሱና ያፌትም ልብሳቸውን ከጫንቃቸው አውርደው አለበሱት፥ ፊታቸውንም ወደ ኋላ መልሰው የአባታቸውን ኀፍረት ሸፈኑ። ምዕራፉን ተመልከት |