ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 8:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 በአምስተኛውም ዓመት ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ ስሙንም ኤቦር አለው። እርሱም በሠላሳ ሁለተኛው ኢዮቤልዩ በሰባተኛው ሱባዔ በሦስተኛው ዓመት ሚስትን አገባ፤ ስምዋም አዙራድ ይባላል፥ ይህችውም የአብሮድ ልጅ ናት። ምዕራፉን ተመልከት |