ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 8:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 በሃያ ዘጠነኛው ኢዮቤልዩ በመጀመሪያው ሱባዔ በመጀመሪያው ዓመት አርፋክስድ ሚስት አገባ፤ ስምዋም ራሱእያ ይባላል፤ ይህችውም የኤላም ልጅ የሱሳን ልጅ ናት። በሦስተኛው ዓመት በዚህ ሱባዔ ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ ስሙንም ቃይናም አለው፤ ልጁም አደገ፤ አባቱም መጽሐፍን አስተማረው። ምዕራፉን ተመልከት |