Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 እና​ንተ በእ​ው​ነ​ትና በሚ​ገባ ትተ​ዉት ዘንድ በአ​ም​ስ​ተ​ኛው ዓመት ዕረ​ፍ​ትን አድ​ርጉ፤ እና​ን​ተም ትከ​ብ​ራ​ላ​ችሁ፤ ተክ​ላ​ች​ሁም ሁሉ የበጀ ይሆ​ናል። የአ​ባ​ታ​ችሁ አባት ሄኖክ ልጁ ማቱ​ሳ​ላን እን​ዲሁ አዝ​ዞ​ታ​ልና፤ ማቱ​ሳ​ላም ልጁ ላሜ​ህን አዝ​ዞ​ታ​ልና፤ ላሜ​ህም አባ​ቶቹ ያዘ​ዙ​ትን ሁሉ ለእኔ አዝ​ዞ​ኛ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:32
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች