Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 በአ​ራ​ተ​ኛ​ውም ዓመት ፍሬው ይቀ​ደ​ሳል፤ ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን በፈ​ጠረ በል​ዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ተቀ​ባ​ይ​ነት ያለ​ው​ንም የፍ​ሬ​ውን መጀ​መ​ሪያ ይሠ​ዋሉ፥ የወ​ይ​ኑ​ንና የዘ​ይ​ቱን መጀ​መ​ሪያ፥ እንደ አዝ​መ​ራው መጀ​መ​ሪያ በሚ​ቀ​በ​ለው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሠ​ዊያ በፈ​ሳ​ሽ​ነት ያቀ​ር​ባሉ፤ የቀ​ረ​ው​ንም የቤተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋ​ዮች መሥ​ዋ​ዕ​ቱን በሚ​ቀ​በ​ል​በት በመ​ሠ​ዊ​ያው ፊት ይብ​ሉት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:31
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች