ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 8:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 እነሆ፥ እናንተም ሄዳችሁ ከተሞችን ታቀናላችሁ፤ በውስጣቸውም በምድር ላይ ያለውን ተክል ሁሉ ትተክላላችሁ። ተክሉም ሁሉ በሦስተኛው ዓመት የሚያፈራውን ፍሬ ሁሉ ለመብላት የማይለቀም ይሆናል። ምዕራፉን ተመልከት |