Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 አሁ​ንም እኔ ከሞ​ትሁ በኋላ በም​ድር ላይ የሰ​ውን ደም ታፈ​ስ​ሳ​ላ​ችሁ፤ እና​ን​ተም ከገጸ ምድር ትጠ​ፋ​ላ​ችሁ ብዬ እኔ ስለ እና​ንተ እፈ​ራ​ለሁ። የሰ​ውን ደም የሚ​ያ​ፈ​ስስ ሁሉና ብር​ንዶ የሚ​በላ ሁሉ፥ ሁሉም ከዚህ ዓለም ይጠ​ፋ​ሉና፤ ብር​ን​ዶ​ንም የሚ​በላ ደም​ንም የሚ​ያ​ፈ​ስስ ሁሉ በዚህ ዓለም አይ​ቀ​ር​ምና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:24
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች