Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ባል​ን​ጀ​ራ​ውን ይበ​ላው ነበር። አር​በ​ኛ​ውም ናፊ​ልን ገደ​ለው፤ ናፊ​ልም ኢል​ዮ​ንን ገደ​ለው፥ ኢል​ዮ​ንም የሰ​ውን ልጅ ገደ​ለው። ሰውም ባል​ን​ጀ​ራ​ውን ገደ​ለው፤ ሁሉም ዐመ​ፅን ያደ​ርግ ዘንድ፥ ንጹሕ ደም​ንም ያፈ​ስስ ዘንድ ተመ​ለሰ። ምድ​ርም ዐመ​ፅን ተሞ​ላች፥ ከእ​ነ​ዚ​ህም ሁሉ በኋላ በአ​ው​ሬ​ዎ​ችና በወ​ፎች፥ በም​ድር ላይም በሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሰ​ውና በሚ​መ​ላ​ለ​ሰው ሁሉ ላይ በደሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች