Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ኖኅም በሃያ ስም​ን​ተ​ኛው ኢዮ​ቤ​ልዩ ለልጅ ልጆቹ ሥር​ዐ​ት​ንና ትእ​ዛ​ዝን፥ የሚ​ያ​ው​ቀ​ው​ንም ፍርድ ሁሉ ያዝዝ ጀመረ። እው​ነ​ት​ንም ያደ​ርጉ ዘንድ፥ የሰ​ው​ነ​ታ​ቸ​ው​ንም ኀፍ​ረት ይሸ​ፍኑ ዘንድ፥ የፈ​ጠ​ራ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ያመ​ሰ​ግኑ ዘንድ፥ አባ​ትና እና​ታ​ቸ​ው​ንም ያከ​ብሩ ዘንድ፥ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸ​ውም ባል​ን​ጀ​ራ​ቸ​ውን ይወ​ድዱ ዘንድ፥ ሰው​ነ​ታ​ቸ​ው​ንም ከዝ​ሙ​ትና ከር​ኵ​ሰት፥ ከበ​ደ​ልም ይጠ​ብቁ ዘንድ ያዝ​ዛ​ቸው ጀመር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 8:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች