ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 8:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እነዚህም ሦስቱ ከተሞች፥ እነሆ፥ በሉባር ተራራ አቅራቢያ ናቸው። ሴዴቄተልባብም በተራራው አንጻር በምሥራቅ ናት፥ አኤልታማክም በሰሜን አንጻር ናት፤ አዶታኒስስም በምዕራብ ናት። ምዕራፉን ተመልከት |