ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 8:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ሴም ግን ከአባቱ ከኖኅ ጋር ተቀመጠ፤ በአባቱም እጅ በተራራው ላይ ከተማን አቀና፤ እርሱም ስምዋን በሚስቱ በሴዴቄተልባብ ስም ጠራ። ምዕራፉን ተመልከት |