ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 8:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ሴምንም መረቀው፤ እንዲህም አለ፥ “የሴም አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን፤ ከነዓንም ባሪያው ይሁን፤ እግዚአብሔርም የያፌትን ሀገር ያስፋለት፥ እግዚአብሔርም በሴም ድንኳን ይደር፤ ከነዓንም ባሪያው ይሁን።” ምዕራፉን ተመልከት |