Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 7:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ነገር ግን ደም የነ​ፍስ ማደ​ሪያ ነውና ከሰ​ው​ነ​ታ​ችሁ መካ​ከል ደማ​ች​ሁን እን​ዳ​ል​ፈ​ልግ ደመ ነፍስ ያለ​ች​በ​ትን ሥጋ አት​ብሉ። ከሰ​ውም ሁሉ እጅ፥ ከአ​ራ​ዊ​ትም ሁሉ እጅ የሰ​ውን ደም እመ​ራ​መ​ራ​ለሁ፤ የሰ​ው​ንም ደም ያፈ​ሰሰ ደሙ ይፈ​ስ​ሳል፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አዳ​ምና ሔዋ​ንን በእ​ርሱ መልክ ፈጥ​ሮ​አ​ቸ​ዋ​ልና እና​ንተ ብዙ፤ በም​ድ​ርም ላይ የብዙ ብዙ ሁኑ” አላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 7:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች