Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 7:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 አን​ተም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች በዓ​መቱ በዚህ ቍጥር ሦስት መቶ ስድሳ አራት ቀንን ይጠ​ብቁ ዘንድ እዘ​ዛ​ቸው፤ ፍጹም ዓመ​ትም ይሆ​ናል። ጊዜ​ው​ንም ከቀ​ኑና ከበ​ዓሉ አሳ​ል​ፈው አያ​ጥፉ። ሁሉ እንደ ምስ​ክ​ር​ነ​ታ​ቸው ይደ​ር​ስ​ባ​ቸ​ዋ​ልና ቀኑን አያ​ስ​ቀሩ፤ በዓ​ሉ​ንም አያ​ጥፉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 7:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች