ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 7:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 በመጀመሪያው ወር መባቻ ለራሱ መርከብን ይሠራ ዘንድ ተነገረው፤ በእርስዋም ምድር ደረቀች፤ መስኮቱንም ከፍቶ ምድርን አየ። ምዕራፉን ተመልከት |