ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 7:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 የታሰቡም ይሆኑ ዘንድ፥ የእስራኤልም ልጆች በየወገናቸው ለእያንዳንዱ ዓመት በዚህ ወር አንድ ቀን ያደርጉአት ዘንድ ቍርባኑን ነገርሁህ። ምዕራፉን ተመልከት |