Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 7:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 በቀኑ ሁሉ በመ​ሠ​ዊ​ያው አን​ጻር በደም ስለ እና​ንተ እየ​ለ​መኑ እን​ዲ​ኖሩ ለልጅ ልጅ ይጠ​ብ​ቁት ዘንድ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕግ ነውና ለዚህ ሕግ የዘ​መን ፍጻሜ የለ​ውም። ይጠ​ብ​ቁ​ትም ዘንድ እን​ዳ​ይ​ጠፉ ማታና ጥዋት ስለ እነ​ርሱ ሁል​ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ያስ​ተ​ሰ​ር​ያሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 7:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች