ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 6:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በሃያ አምስተኛው ኢዮቤልዩ ኖኅ ሚስት አገባ። ስምዋም አምዛራ ይባላል። ይህችውም የእኅቱ ልጅ የራዚኤል ልጅ ናት፤ ሚስትም ልትሆነው አገባት። በመጀመሪያም ዓመት በአምስተኛው ሱባዔ በሦስተኛው ዓመት ሴምን ወለደችለት። በአምስተኛውም ዓመት ካምን ወለደችለት። ምዕራፉን ተመልከት |