ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 6:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እርሱም አስቀድሞ በምድር ተቀበረ፤ ከሺህ ዓመትም ሰባ ዓመትን አጐደለ። ይህችውም በሰማይ ምስክር እንደ አንዲት ቀን ነበረች። ምዕራፉን ተመልከት |